Telegram Group & Telegram Channel
The best speech in the world!
“If the world goes against the truth,then atinatious goes against the world” /the 1st pop atinatious/
“ዓለም እውነቱን ለመቃወም ከተነሳ አትናቴዎስ ዓለምን ለመቃወም ይነሳል!"ይላል!
ብቻውንም ቢሆን እንደማለት!
እና ምን ለማለት ነው....?
"ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!
ባልቻ ዛሬም ይነፍሳል...!
አብይ አህመድ ዛሬም ይዋሻል..!
ነገም ይዋሻል! እስከመቃብር ይዋሻል!
አጀንዳ አድርጎ የተነሳበት ነውና ሃሰተኛ ምላሱ እስከ ሞት ድረስ ሳይታጠፍ ይቀጥላል....! በሂደቱም የብዙዎች እልቂትም ይቀጥላል...! ስለዚህ
ይህን እውነት መላው ህዝብ ቢክድና ቢቃወም እንኩዋ እኔ ብቻየን እናገረዋለሁ ለማለት ነው!
ለማንኛውም አብይን አምናችሁ ለዘመቻው የተነሳችሁ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦችና ጀዝኦች ህወሃትን ካሸነፋችሁ በሁዋላም ይሁን በፊት ብቻ ግን በነካ እጃችሁ ከኢትዮጵያ ድንበር 85 ኪ.ሜ ዘልቃ የገባችውን ታሪካዊ ጠላታችንን ሱዳንንም አስወጥታችሁልን ብትመለሱ ጥሩ ነው::
የቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት የስልጣን ጸብ ውስጥ ገብተው እርስ በርስ እየተዋጉ በድንገት የውጭ ወራሪ ጦር ሲመጣ የራሳቸውን ጸብ አቆይተው በጋራ ዘምተው ጠላትን ካባረሩ በሁዋላ ነበር እንደገና ወደራሳቸው ጦርነት ይመለሱ የነበረው::
ይህ አካሄድ በራሱ ሃሪፍ ነገር አለው:: ከውጭ ጠላይ የማረኩትን መሳሪያ የርስ በርስ የስልጣን ጸቡን ለማካሄድ ጥቅም ላይ ያውሉታል!
ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ጉዋንዴና ምንይሽር እንዲሁም አብራራው በዚያ መንገድ የተሰበሰበ ነው...!
ችግሩ ግን እንዲህ ያለው እውነት የሾርት ሜሞሪ ባለቤት ለሆኑ ሰዎች የሚገባቸው አለመሆኑ ነው!
ብቻ ግን አብይ አህመድ እየተዋጋና እያዋጋ ያለው ለስልጣኑና ለስልጣኑ ብቻ ነው!የአማራና የትግራይ ህዝብ መቸም ቢሆን እንዳይስማሙና እንዳይታረቁ አድርጎ ለማንኮታኮት ነው! ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት እንጂ ስልጣኑን ስለማትቀማው ሊዋጋት አይፈልግም!ህወሃት ግን በስልጣኑ ስለመጣች ሊዋጋት ይፈልጋል! ይሄን ደግሞ እኔ አይደለም ያልኩት!እራሱ አብይ አህመድ ያለውን ነው የደገምኩት! ይሄው ስሙት!
*************



tg-me.com/danielthomasethiopiawi1/1644
Create:
Last Update:

The best speech in the world!
“If the world goes against the truth,then atinatious goes against the world” /the 1st pop atinatious/
“ዓለም እውነቱን ለመቃወም ከተነሳ አትናቴዎስ ዓለምን ለመቃወም ይነሳል!"ይላል!
ብቻውንም ቢሆን እንደማለት!
እና ምን ለማለት ነው....?
"ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!
ባልቻ ዛሬም ይነፍሳል...!
አብይ አህመድ ዛሬም ይዋሻል..!
ነገም ይዋሻል! እስከመቃብር ይዋሻል!
አጀንዳ አድርጎ የተነሳበት ነውና ሃሰተኛ ምላሱ እስከ ሞት ድረስ ሳይታጠፍ ይቀጥላል....! በሂደቱም የብዙዎች እልቂትም ይቀጥላል...! ስለዚህ
ይህን እውነት መላው ህዝብ ቢክድና ቢቃወም እንኩዋ እኔ ብቻየን እናገረዋለሁ ለማለት ነው!
ለማንኛውም አብይን አምናችሁ ለዘመቻው የተነሳችሁ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦችና ጀዝኦች ህወሃትን ካሸነፋችሁ በሁዋላም ይሁን በፊት ብቻ ግን በነካ እጃችሁ ከኢትዮጵያ ድንበር 85 ኪ.ሜ ዘልቃ የገባችውን ታሪካዊ ጠላታችንን ሱዳንንም አስወጥታችሁልን ብትመለሱ ጥሩ ነው::
የቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት የስልጣን ጸብ ውስጥ ገብተው እርስ በርስ እየተዋጉ በድንገት የውጭ ወራሪ ጦር ሲመጣ የራሳቸውን ጸብ አቆይተው በጋራ ዘምተው ጠላትን ካባረሩ በሁዋላ ነበር እንደገና ወደራሳቸው ጦርነት ይመለሱ የነበረው::
ይህ አካሄድ በራሱ ሃሪፍ ነገር አለው:: ከውጭ ጠላይ የማረኩትን መሳሪያ የርስ በርስ የስልጣን ጸቡን ለማካሄድ ጥቅም ላይ ያውሉታል!
ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ጉዋንዴና ምንይሽር እንዲሁም አብራራው በዚያ መንገድ የተሰበሰበ ነው...!
ችግሩ ግን እንዲህ ያለው እውነት የሾርት ሜሞሪ ባለቤት ለሆኑ ሰዎች የሚገባቸው አለመሆኑ ነው!
ብቻ ግን አብይ አህመድ እየተዋጋና እያዋጋ ያለው ለስልጣኑና ለስልጣኑ ብቻ ነው!የአማራና የትግራይ ህዝብ መቸም ቢሆን እንዳይስማሙና እንዳይታረቁ አድርጎ ለማንኮታኮት ነው! ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት እንጂ ስልጣኑን ስለማትቀማው ሊዋጋት አይፈልግም!ህወሃት ግን በስልጣኑ ስለመጣች ሊዋጋት ይፈልጋል! ይሄን ደግሞ እኔ አይደለም ያልኩት!እራሱ አብይ አህመድ ያለውን ነው የደገምኩት! ይሄው ስሙት!
*************

BY Daniel t(h)omas ኢትዮጵያዊ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/danielthomasethiopiawi1/1644

View MORE
Open in Telegram


Daniel t h omas ኢትዮጵያዊ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

At a time when the Indian stock market is peaking and has rallied immensely compared to global markets, there are companies that have not performed in the last 10 years. These are definitely a minor portion of the market considering there are hundreds of stocks that have turned multibagger since 2020. What went wrong with these stocks? Reasons vary from corporate governance, sectoral weakness, company specific and so on. But the more important question is, are these stocks worth buying?

Daniel t h omas ኢትዮጵያዊ from ye


Telegram Daniel t(h)omas ኢትዮጵያዊ
FROM USA